የጉራጌ ህዝብ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍል ተዋዶና እና ተፋቅሮ የመኖር ባህሉን ይበልጥ እያጎለበተ ሊሄድ ይገባል ሲሉ በየጉራጌ ባህል፣ ቋንቋና ታሪክ ሲምፖዚም የታደሙ ሳታፊዎች ተናገሩ።

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት (ዶ/ር) ፋሪስ ደሊል ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እንደገለፁት ዩኒቨርሲቲው…