መሥከረም 27/18 የጉራጌ ዞን ምክር ቤት የ2017 ዓ.ም አፈፃፀም የፎረም ውይይት አካሂዷል።ምክርቤቱ ባደረገው አጠቃላይ የተግባር አፈፃፀምና የህዝብ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ በዞኑ ከሚገኙ ሴክተር መሥሪያ ቤቶች በማህበራዊ ዘርፍ 1ኛ ከአጠቃላይ ሴክተሮች 3ኛ ደረጃ በመያዝ የዞኑ ባህል ቱሪዝም መምሪያ የዋንጫና የሰርተፍኬት ሽልማት ተበርክቶለታል። Leave a ReplyCancel ReplyYour email address will not be published. Required fields are marked * Name * Email * Website Add Comment * Save my name, email and website in this browser for the next time I comment.Post Comment